Sunday, 18 November 2012

ናፍቆት ግጥም በሄኖክ የሺጥላ

ናፍቆት

ግጥም በሄኖክ የሺጥላ

መታሰቢያነቱ ለጋዜጠኛ እስክንድር ነጋና ለልጁ ናፍቆት

"ናፍቆት እኔ ብሞትም አንተ ንብረቴን ታስመልሳለህ:: አይዞህ ስራ ተቀያያሪ ነው:: ንጉሱ የወረሱት በደርግ ተመልሷል : ደርግ የወረሰው በኢህአዴግ ተመልሷል : ኢህአዴግ የወረሰው ደግሞ ኢህአዴግ ሲወድቅ መመለሱ አይቀርም::" ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ከቃሊቲ

No comments:

Post a Comment