"Food is nothing without freedom! We Need Freedom

”Food is nothing without freedom! We Need Freedom!

Sunday 30 September 2012

ከሰሞኑን ካራቆሬ አካባቢ የተከሰተው ዘግናኝና አሳዛኝ ክስተት


ከአካባቢው የተገኘ ዜና ነው። ባለ ታሪኩ ሙስሊም ሲሆን ካራ አካባቢ የሚኖር የመንግስት ካድሬ ነው። እከሌ ቀረ በማያስብል ደረጃ ባካባቢው ሚኖሩ ንፁሀን ሙስሊም ወንድሞቹን ለቀበሌ ስልጣንና ለብር ሲል አስለቅሞ ጨርሷቸዋል። ነገሩ በጣም ያሳሰባቸው ያካባቢው ሙስሊም ነዋሪዎች ሰውየውን በፀባይ ከመምከር አልቦዘኑም። እሱም በተቃራኒው ሙስሊም ወንሞቹን የፖሊስ እራት ማድረጉን ተያያዘው በስተመጨረሻም የሰውየውን ግፍ መሸከም ያቃታቸው ሙስሊሞች በለሊት በሩ ላይ የመጨረሻ ማጠንቀቂያ ለጠፉለት። ከዚህ ድርጊቱ ማይቆጠብ ከሆነ ዱአ እንሚያረጉበት የሚያስጠነቅቅ አጭር መልክት ጻፉለት።
ሰውየው ግን ማጠንቀቂያውን ከቁብም አልቆጠረው አሁንም ቀጠለ…..ቀጠለ……ቀጠለ። ታዲያ ይሄኔ ነው እጅግ አሳዛኙና ዘግናኙ ክስተት የተከሰተው። የባለታሪኩ የ 12 አመት ታዳጊ ሴት ልጁ ከቤት ከተሰወረች ቀናቶች ያልፋሉ። በክስተቱ በጣም ያዘኑት እኚው ምስኪን ሙስሊም ነዋሪዎች ልጅቱን ደከመኝ፤ ሰለቸኝ ሳይሉ ያፈላልጓት ጀመር። በመጨረሻም ልጅቷ ተገኘች። ይህች ያባቷ ሰለባ የሆነችው ምስኪን ልጅ ግን እጅግ በሚዘገንን ሁኔታ ላይ ነበር የተገኘችው። ሁለቱም አይኖቿ ተጎልጉለው ወጥተው፤ ግማሽ የፊት አካሏ ወድቆ ልቦቿ ተሰንጥቀው፤ ኩላሊቶቿ …እረ ምን ቀረ እንዲህ በሚያዝን ሁኔታ ላይ ነበር ወንዝ ውስጥ ወድቃ የተገኘችው። ኢና ሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂኡን እስኪ ላፍታ እንኳን ራሳችሁን የዚች አሳዛኝ ልጅ ወላጆች አርጋችው አስቡት ምን ያህል የዘላለም ፀፀት እንደተሸከሙ?
አሁን ቢሆን እናንተ … ይሄን አረመኔ መንግስት ተማምናችው ታላቁን ፈጣሪያችንን አላህ (ሱ.ወ) ክዳችውና ዲናችውን በገንዘብ ሽጣችው ያላችው በተለይ በተለይ ሙስሊም ካድሬዎች በአላህ (ሱ.ወ) የበላ ጎር ውስጥ ከመጥለቅለቃችው በፊት ወደአላህና ወደ ዲናችው ተመለሱ ሚለው ደሞ የኛ የመጨረሻ ማጠንቀቂያ ነው፡፡
የተበዳይን ዱአ ተጠንቀቁ የተበዳይ ዱአ ከልካይ ሂጃብ የለውምና. ረሱል (ሰ.ዓ.ወ)

No comments:

Post a Comment