"Food is nothing without freedom! We Need Freedom

”Food is nothing without freedom! We Need Freedom!

Sunday 18 November 2012

“. . . .ከምሊሴ ፀጉር” ጀማሌ አባቢያ(ababiyjemal@gmail.com) እውነት እውነት እሊችኋሇሁ ይህ ሣይፈፀም መስከረም አይጠባም፡፡




እንዱህ ይሆናሌ፡፡ ይህን ሇመናገርም ነብይ መሆን አይጠበቅም፡፡ ቴዱ አፎሮ “ብወዴሽ ብወዴሽ አlሇወጣሌህ አሇኝ” እንዲሇው፤
ኢህአዳግ ነፍሴ ቢያስበው ቢያስበው አሌወጣሌህ ይሇውና፡፡ የነፍስኄር መሇስ ዜናዊ ፎቶ በየግዴግዲው ሊይ እንዱህ እንዯዋዛ
ተንጠሌጥል መቅረቱ ቅጥሌ ያዯርግውና፤ “ባሇራዕዩ”ን መሪ ከሰው ሌብ ጽሊት ሇማተም አማራጭ ያሠሊስሌና፤ ግዴቡም
እንዱፋጠን፣ ሐዱደም እንዯ ጉንዲን መንገዴ እንዱዘረጋ፣ ኤላክትሪኩም እንዱሸጥ፣ ይሌና በመሊ በሰበብ በዘዳ አመኸኝቶ አንዴ
ዴንቅ ሐሣብ ያቀርባሌ፡፡
የራዱዮ ፋናው ገጣሚ በረከት “መቶ ብር ሲነበብ” ብል በገጠመው ግጥም፤ “ያሇ ትክሇ ሰውነት አንገቱ ብቻ የሚታይ የአንበሣ
ቁጣ ስሇማያምር፤ በበሬ እያረስን 8ዏ ሚሉዮን መመገብ ስሊሌቻሌንና ስሇማንችሌ፣ ጀርምን ይሁን ጀርመንን ማየቱ ያሌሇየሇት
ተመራማሪ ሇትምህርት አስር ሆነው ሔዯው አዚያው የቀሩትን ዘጠኙን ያስታውሰናሌ” በማሇት በአስዯናቂ ሁኔታ እንዯገሇፀው፤
አገሪቱ በእዴገትና ትራንስፎርሜሽን እቅደ መሠሊሌ ከዴህነት ተስፈንጥራ ሇመውጣትና በአጭር ጊዜ ውስጥ በተፋጠነ ሌማት
መካከሇኛ ገቢ ካሊቸው አገሮች ተርታ ሇመሠሇፍ አቅሟን ሁለ አሟጣ እየተጠቀመች ባሇችበት በአሁኑ ወቅት፤ ነባራዊውን ሃቅ
የማይወክሌ የመገበያያ የገንዘብ ኖት መጠቀም ሕዝቡ ሊይ በስውር ከሚካሔደ የማሣነፍ እና የዴንዛዜ ዘመቻ አንደ አካሌ
እንዯሆነ በመገንዘብ፤ ከዚህም በተጨማሪ የወዲጅ አገራትን ተሞከሮ ግምት ውስጥ በማስገባት፤ አሁን በጥቅም ሊይ ባለት
የወረቀት ኖቶች አንዴ ገጽ ሊይ የአገሪቱ የእዴገትና ትራንስፎርሜሸን እቅዴ ወጣኒና መሐንዱስ የሆኑት የታሊቁ መሪያችን ምስሌ
እንዱታተም ይሇናሌ፡፡
የብሔራዊ ባንክ ገዢ ሇተወካዮች ምክር ቤት ሪፖርት ሲያቀርቡ ይህንን ጉዲይ እንዯ ዓመቱ ቀሪ እቅዴ ያስተዋውቃለ፡፡
በፋና ኤፍ ኤም 98.1 የስሌክ ጥሪ እንዯጉዴ ይጎርፋሌ፡፡ ኢቴቪ ዯግሞ የብሔራዊ ባንክ የሥራ ኃሊፊዎችን ሇውይይት ይጋብዛሌ፡፡
የሥራ ኃሊፊዎቹም ይሊለ፤ “እንዱያውም አሁን ያሇው የብር ኖት በተሇይ መቶ ብር በቀሊለ ፎርጅ ሉዯረግ እንዯሚችሌ፣
በብሔራዊ ባንክ በኩሌ ግንዛቤ የተጨበጠበት በመሆኑ የገንዘቡን የምስጢር መሇያዎች የበሇጠ ሇማጠናከር ጥናት አዴርጎ
በክሇሣ ሊይ እንዯነበርና የብር ኖቶቹ መቀየር ሇጥናቱ ተፈፃሚነት ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዲሇው፣ ስሇ ብር ኖት ሇውጥ ትግበራ
ሕዝቡ ማወቅ ያሇበት ጉዲይ” ሊይ ከቀረበሊቸው የብርጭቆ ውሃ ፉት እያለ እስኪታክተን ይነግሩናሌ፡፡
ነገሩ እየበረዯ ሲሔዴ ዯግሞ ሪፖርተር ጋዜጣ በተሟገት አምደ የብር ኖቶች ቅያሪ ከአገሪቱ የባንክ ሕግ አንፃር ሲፈተሽ፤ የብር
ኖቶች ሇውጥና የሀገሮች ሌምዴ የሚሌ ረዥም ጽሑፍ ያስነብበናሌ፡፡                                                                                     እኒህ ሰውዬ በየአዯባባዩ ፎቶአቸው ተሠቅል እስከመቼ ነው እያሌሽ ስትማረሪ በኪስሽ ሸጉጠሻቸው ኑሮን
ትገፊያታሇሽ፡፡፡
እውነት እውነት እሊችኋሇሁ፤ ይህ ሣይፈፀም መስከረም አይጠባም፡፡



No comments:

Post a Comment