"Food is nothing without freedom! We Need Freedom

”Food is nothing without freedom! We Need Freedom!

Sunday 18 November 2012

ናፍቆት ግጥም በሄኖክ የሺጥላ

ናፍቆት

ግጥም በሄኖክ የሺጥላ

መታሰቢያነቱ ለጋዜጠኛ እስክንድር ነጋና ለልጁ ናፍቆት

"ናፍቆት እኔ ብሞትም አንተ ንብረቴን ታስመልሳለህ:: አይዞህ ስራ ተቀያያሪ ነው:: ንጉሱ የወረሱት በደርግ ተመልሷል : ደርግ የወረሰው በኢህአዴግ ተመልሷል : ኢህአዴግ የወረሰው ደግሞ ኢህአዴግ ሲወድቅ መመለሱ አይቀርም::" ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ከቃሊቲ

No comments:

Post a Comment