"Food is nothing without freedom! We Need Freedom

”Food is nothing without freedom! We Need Freedom!

Monday 20 August 2012

የኢትዮጵያ ቀን በኦሰሎ


የኢትዮጵያ ቀን በኖርዌ ሲከበር በእለቱ የነበረኝን ተሳተፎ ለመግለጽ ያህል ነው ይህ ፎቶ።  ከታች የሚታዩት ደግሞ በዓሉን ለማደመቀ ከስዊድን የመጡ ተወዛዋዝ ብሩክ፡ እያዩማንያዘዋል፤ፎዚያ ያሲን፤ቴድሮስ ጌትንት ሲሆኑ  በአሉን በዓል ያደረጉት የሀገራችንን ባህላዊ ውዝዋዜ በደመቀና ባማረ ሁኔታ ሰላሳዩን እጅግ በጣም አመሰግናለው።        መልካም  አዲሰ ዓመት ይሁንላችሁ ።መጭው ጊዜ  የሰላም  የደስታና ያሰባችሁትን የምታገኙበት ዓመት  ይሁንላችሁ።

No comments:

Post a Comment