"Food is nothing without freedom! We Need Freedom

”Food is nothing without freedom! We Need Freedom!

Tuesday 25 September 2012

ከዚህ በኋላ በሕይወት ብኖር ባልኖር ከልጆቼ በቀር የምቆጭበት ነገር አይኖርም


 – ታማኝ በየነ (አዲስ ቃለምልል

(ዘ-ሐበሻ) “ሰው ወደ ሀገሩ ሲገባ እፎይ ይላል እንጂ ከሃገሩ ሲወጣ እንዴት እፎይ ይላል?” ነበር ያለው ዝነኛ የሰብአዊ መብት ተሟጋች አርቲስት ታማኝ በየነ ከመለስ ሞት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ባደረገው ሰፊ ቃለ ምልልስ። አንድ ሰዓት ከአስራ ሦስት ደቂቃ የፈጀ ቃለ ምልልስ ከጋዜጠኛ ሲሳይ አጌና ጋር በኢሳት ቴሌቭዥን አድርጓል። በቃለ ምልልሱ ወደ አውስትራሊያ ሲሄድ በወቅቱ አቶ መለስ መሞታቸው በመንግስት ሚዲያ የተገለጸበት ዕለት ነበርና ወደዚያ ሲሄድ “ከጥሩ ዜና ጋር እመለሳለሁ” ያለው ከርሳቸው ሞት ጋር እንደማይገናኝ ተናግሯል። “ከዚህ በኋላ በሕይወት ብኖር ባልኖር ከልጆቼ በቀር የምቆጭበት ነገር አይኖርም” ሲል ታማኝ የተናገረበትን ቃለ ምልልስ የዘ-ሐበሻ ድረ ገጽ አንባቢዎችም ይድረሳቸው በሚል አምጥተነዋል። ይቋደሱት።




No comments:

Post a Comment