"Food is nothing without freedom! We Need Freedom

”Food is nothing without freedom! We Need Freedom!

Monday 2 July 2012

በዳላስ የኢትዮጵያውያን እግር ኳስ ውድድር በደመቀ ሁኔታ ተከፈተ





Sunday, July 1st, 2012 | Posted by zehabesha
በዳላስ የኢትዮጵያውያን እግር ኳስ ውድድር በደመቀ ሁኔታ ተከፈተ
80Share

(ዘ-ሐበሻ):- ለ29ኛ ጊዜ የሚደረገው የኢትዮጵያውያን የባህልና የስፖርት ፌስቲቫል በሰሜን አሜሪካ በዳላስ ከተማ በደመቀ ሁኔታ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በተገኙበት ተከፈተ። በዚህ ደማቅ የመከፈቻ ስነ- ሥርዓት ላይ ከአሜሪካ እና ከካናዳ የመጡት የ እግር ኳስ ቡድኖች ከፍተኛ አቀባበል ተደርጎላቸው ከሕዝብ ጋር ተዋውቀዋል።
 ከዳላስ ፎቶግራፎች ደርሰውናል ይመልከቷቸው፤ ቪድዮዎችም ይቀጥላሉ።
 ይህ በ እንዲህ እንዳለ በዳላስ በ29ኛው የስፖርትና የባህል ፌስቲቫል ላይ የጋዜጠኞች እና የአርቲስቶች ቡድን እንደሚጋጠሙ ከወጣው መርሃ ግብር ለመረዳት ተችሏል። ምናልባትም የጋዜጠኞ ቡድን መጠሪያ “እስክንድር ነጋ” ሊባል ይችላል እየተባለ ነው። የዘ-ሐበሻ ጋዜጣና ድረ ገጽ አዘጋጆች ለጋዜጠኞች ቡድን ተሰልፈው ይጫወታሉ።






No comments:

Post a Comment