"Food is nothing without freedom! We Need Freedom

”Food is nothing without freedom! We Need Freedom!

Tuesday 29 May 2012

ኢትዮጵያዊው የባህል ዘፋኝ ቻላቸው አሸናፊ በተወለደ በ47 ዓመቱ አረፈ



May 29, 2012
By Bawza Staff
Share
 ተወዳጁ የባህል ሙዚቃ ድምፃዊ ቻላቸው አሸናፊ አረፈ:: በ1957 ዓ/ም በደብረታቦር የተወለደው ድምፃዊው በተለይ ከ3 አመት በፊት ባሳተመው “ገራገር” በሚለው አልበሙ በተለያዩ የአለማት ክፍል ተዘዋውሮ የመስራት እድልን አስገኝቶለት ነበር:: በጣም አሳዛኙ ነገር ደግሞ ቻላቸው በዚህ በያዝነው ወር ነበር አዲሱን የሙዚቃ አልበም ለገበያ ያበቃው:: ይህ በሆነበት ሰዐት ነው እንግዲህ ቻላቸውን በተወለደ በ47 አመቱ ሞት የቀደመው::
ነፍስህን በገነት ያኑርልን!!!

Ethiopian Singer Chalachew Ashenafi  Died at age of  47

Singer and masinqo (one-string fiddle) player Chalachew Ashenafi was born 47 years ago in Debre Tabor, close to the city of Gondar in Ethiopia where most of the famous Azmaris originate from.



Share











Tags: Chalachew Ashenafi, ETHIOPIA, music

No comments:

Post a Comment