"Food is nothing without freedom! We Need Freedom

”Food is nothing without freedom! We Need Freedom!

Wednesday 30 May 2012

የዕርዳታ ጥሪ ለወገን ደራሽ ወገን ነውና !!

የዕርዳታ ጥሪ
በዚህ ፎቶግራፍ ላይ የምታዩት ድርቅ አርቲስት ሰለሞን ተካልኝ ሲባል በደረሰበት የአይምሮ በሽታ ምክንያንት ወገናዊ የሆነ እርዳታችሁን ይሻል።
ይህ አርቲስት በጥሩ የመንግስት አሽቃባጭነትና አድር ባይነት በተለይም ያሳደገው ያበላ ያጠጣውን ህዝብ በክህደት ያደማና ያቆሰለ ሲሆን በቅርቡም ባደረገው ወይም ባወጣው የመንግስት ሙገሳ ኮተት የተነሳ መንግስት ይህ ጉዳይ እውነት ነው ወይስ ይህ ሰው ችግር አለው ሲል ባደረገለት የአይምሮ ህክምና ክትትል ..ግለሰቡ በሚገርም ምክንያት አይምሮው የተነካና ለንግግርም ቃላት አለመምረጡ ምክንያት እና ንግግርን እንደዘበት ትርጉም በማይሰጥ መልኩ መናገር መጀመሩ ከአይምሮው መነካትና መዛግ ጋር ተያይዞ የመጣ መሆኑንና በቅርቡም ወደመጣበት አሜሪካን አገር ተመልሶ የበደለውንና በውሸት የቀጠፈውን ህዝብ ፤ በስም ማጥፋት ዘመቻ ያነሳቸውን የሞያ አጋሮች ይቅርታ ካልጠየቀ እና በሰራው ስራ በሀፍረት አንገቱን ደፍቶ መሄድ ካልጀመረ በቅርቡ በሌሎች ላይ ሊፈጠር የሚችለው ዕጣፈንታም ቀማሽ ሊሆን ስለሚችል ከዚህ አድፍጦ ከመጣበት ሞት ለመታደግ የበኩላችሁን እንድታደርጉ ጥሪያቸንን እናስተላልፋለን።የሚደግፈው ግንባር እራሱ ባለማመኑ ፤ትላንትና ማታ የመታህ ድንጋይ  ጠዋት መልሶ ብመታህ ድንጋዩ ሳይሆን ድንጋይ አንተንህ ድንጋይ፤ ብለው አሽቀጥረው ወርወሩት።
ለወገን ደራሽ ወገን ነውና !! \

No comments:

Post a Comment